የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.24K
የሰርጥ መግለጫ
ማኅቶት ማለት መብራት ነው ቶኔቶር ደግሞ የኢትዮጵያ የጥንት ስሟነው እናም ማኅቶተ ቶኔቶር ማለት የኢትዮጵያ መብራት ማለት ነው መብራቷ ደግሞ መካከሏን ገነት ዳሯን እሳት እያለች የምትጠብቃት የምትጸልይላት እምነቷ ቅድስት ተዋህዶ ጥንት የሌላት ጥንታዊት ዘመን የሌላት ዘመናዊት ናት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምሮ ነው
አስተያየት ካለዎት
@mahtotetonetor2
@mahtotetonetor1
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
2
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-02 06:04:01
431 views03:04
2022-09-02 05:08:33
እግዚአብሔርን አመስግኑ ሥራህ ግሩም ድንቅ ነው በሉ ።እኛ እንደቀልድ የጀመርነው መሰባሰብ ከምናገኘው መንፈሳዊ ትምህርት በዘለለ የተጎዱ ህጻናትና ጎዳና የወደቁ ረዳት ያጡትን ከመደገፍ አልፈን አድባራትና ገዳማትን መልሰን ለማቋም ስላደረሰን እንኳን ደስ አላችሁ መድኃኔዓለም ክርስቶስ የበረከት ያድርግልን መሰባሰባችን ለመልካም ስለሆነልን እድሜና ጤና ስለሰጠን እናመሰግነዋለን ሀገራችንን መላው ህዝባችንን ሰላም ያድርግልን ።ድጋፋችን ይቀጥል ።ለመስጠትም መሰጠት ያስፈልጋል ።እንዲሰጥ ያልተፈቀደለት አይደለም ይህን ያህል ገንዘብ አንድ ብር መስጠት አይችልም ምክነያቱም ገንዘብ የልብ ሥር ነው ይጠፋበታልም ይለማበታልም
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000273479744 #ደብረ #ምሕረት #እጓ #መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ብለው ያስገቡ ።
ሞባይል ባንኪንግ የምትጠቀሙ ለእናንተ ቀላል ነው።
መድኃኔዓለም ይጠብቅልን ።
@mahtotetonetor2
467 viewsedited 02:08
2022-09-01 17:29:39
በእኛ ላይ ሊደርሱ ካሉ ክፉ አደጋዎች የዳንባቸውን ጊዜያቶች እስኪ እናስተውል። ከእነዚያ አስከፊ ሁኔታዎች ተአምር በሚመስል መንገድ የተረፍንባቸውንና ‹ለጥቂት እኮ ነው…› እያልን የምናስታውሳቸውን ሰዓታት እስኪ ለአፍታ ደግመን እናስባቸው። በእነዚያ የጭንቅ ጊዜያቶች ሁሉ የታደገንን ዕድሜ ለንስሐ ይህቺን ቀን የሰጠን የአባቶቻችን አምላክ የእኛም አምላክ መድኃኔዓለም ይክበር ይመስገን ።መኖራችን ለበጎ ነውና ከሰጠን እንስጥ በረከቱ ይድረሳችሁ
→የገዳሙን ልማት ለመደገፍ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የምትገኙ በረከታችሁን አስራታችሁን ወደ ገዳሙ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000273479744 #ደብረ #ምሕረት #እጓ #መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ብለው ያስገቡ
መድኃኔዓለም ይጠብቅልን ።
በወር 10 ብር የማንንም ኪስ አይጎዳም ቁርስን በመተው ከምሳ በመቀነስ ለገዳሙ በረከት አስር ብራችን ትድረስልን።አስር ብር ምን ይጠቅማል ትሉኝ እንደሆነ ይጠቅማል የሚጠቅመው በዚህ በማኅቶተ ቶኔቶር ወደ 37,000 በላይ አባላት አሉን ሁሉም አስር ብር ቢያስገቡ በወር
370,000(ሶስት መቶ ሰባ ሺ ) ብር መሰብሰብ ቻልን ማለት ነው።አሁን ላይ
ከ379,357•41 ብር በላይ ማሰባሰብ ችለናል። ወንድሞች እህቶች እናቶች አባቶች ሕፃናትም ጭምር አስራታቸውን ፣
ከቁርሳቸውን፣ከመክሰሳቸው ፣ከታክሲ በመቀነስ ከዚያም በላይ እያስገቡ ነው በትንሹ 1.5ሚሊዮን ብር መድረስ አለብን በክረምት የሚያስቸግረውን ጎርፍ በበጋ ሰቆቃ ለሚሆንባቸው ጸበለተኞች ግቢውን ምቹ በማድረግ በረከትን እናግኝ ገንዘባችንን እናስባርክ
ሀገራችንን ኢትዮጵያን ወደ ሰላሟ ይመልስልን ።
0912494703 ይደውሉ ወይም
ምንም ማድረግ ባይችሉ ሼር ማድረግዎትን አይርሱ።@mahtotetonetor2
1.1K viewsedited 14:29
2022-09-01 09:37:21
መድኃኔዓለም አብዝቶ አብዝቶ በረከተ ሥጋ ወነፍስ ይስጥልን እናመሰግናለን ።
→የገዳሙን ልማት ለመደገፍ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የምትገኙ በረከታችሁን አስራታችሁን ወደ ገዳሙ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000273479744 #ደብረ #ምሕረት #እጓ #መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ብለው ያስገቡ
መድኃኔዓለም ይጠብቅልን ።
በወር 10 ብር የማንንም ኪስ አይጎዳም ቁርስን በመተው ከምሳ በመቀነስ ለገዳሙ በረከት አስር ብራችን ትድረስልን።አስር ብር ምን ይጠቅማል ትሉኝ እንደሆነ ይጠቅማል የሚጠቅመው በዚህ በማኅቶተ ቶኔቶር ወደ 37,000 በላይ አባላት አሉን ሁሉም አስር ብር ቢያስገቡ በወር
370,000(ሶስት መቶ ሰባ ሺ ) ብር መሰብሰብ ቻልን ማለት ነው።አሁን ላይ
ከ376,857•41 ብር በላይ ማሰባሰብ ችለናል። ወንድሞች እህቶች እናቶች አባቶች ሕፃናትም ጭምር አስራታቸውን ፣
ከቁርሳቸውን፣ከመክሰሳቸው ፣ከታክሲ በመቀነስ ከዚያም በላይ እያስገቡ ነው በትንሹ 1.5ሚሊዮን ብር መድረስ አለብን በክረምት የሚያስቸግረውን ጎርፍ በበጋ ሰቆቃ ለሚሆንባቸው ጸበለተኞች ግቢውን ምቹ በማድረግ በረከትን እናግኝ ገንዘባችንን እናስባርክ
ሀገራችንን ኢትዮጵያን ወደ ሰላሟ ይመልስልን ።
0912494703 ይደውሉ ወይም @sekokaw ላይ ይጻፉልን
ምንም ማድረግ ባይችሉ ሼር ማድረግዎትን አይርሱ።@mahtotetonetor2
43 views06:37
2022-08-29 10:53:14
ሰው ለሰው ቢተማመን ምነው!!ባልና ሚስት ወደ ኢጣልያን እየበረሩ ሳለ የአውሮፕላኑ ካፒቴን በድምፅ ማጉያ አንድ ነገር ተናገረ " ክቡራንና ክብራት ይህን ስናገር ባጣም አዝናለው አንደኛው የአውሮፕላኑ ሞተር አይሰራም ሁለተኛውም ቆሞአል በጥቂት ደቂቃዎች የመከስከስ አደጋ ይደርስብናል ግዜው የመናዘዝና የይቅርታ ግዜ ነው ጸልዩ ንስሐ ግቡ ማስተካከል ያለባችሁን ነገር ሁሉ አስተካክሉ " አላቸው።ዳኒ የሚስቱን የኤልሳቤጥን እጅ ይዞ.. የኔ ማር ይቅር በይኝ በጣም ይከብዳል ታውቂያለሽ እህትሽ ሳምራዊት ከእኛ ጋር ከምትኖረው አብሬያት እተኛ ነበር እሷ በጣም ልክ እንደ እንዝርት ናት ብዙ ግዜ አስወርዳለች ከጣልያን ስንመለስ አንቺን በመርዝ ገድላ ወደ አሜሪካ ሄደን አብረን እንድንኖር አቅዳለች። እባክሽ ይቅር በይኝ ሲላት...ኤልሳቤጥ... ምንም ማለት አይደለም ይቅር ብየሃለሁ ግን እኔም የምናዘዘው ነገር አለኝ አለች .. እባክህ ይቅርበለኝ.. እእእእ ካሉን ሦስት ልጆች መሃከል ሁለቱ ማለት ዮሐንስና አስቴር ያንተ ልጆች አይደሉም ያንተ ልጅ ቪክቶሪያ ብቻ ናት የቀሩት የውድ ጓደኛህ የኤሳው ናቸው። የኔ ማር ታስታውሳለህ አንዴ ሌቦች አልዘረፉህም ነበር ?አቶ ዳኒ... አዎ የኔ ማር አስታውሳለሁ ኤልሳቤጥ.. ....ሌቦች እንዲዘርፉህ ያደረኩት እኔ ነበርሁ ምክኒያቱም ቦይ ፍሬንዴ አሌክስ የትምህርት ክፍያ አልነበረውም ያየተዘረፍከው ገንዘብ ለእሱ የትምህርት ክፍያ አውሏል። ታውቃለህ ከጣልያን እንደተመለስን አንተን ለማስገደል ሰው ቀጥሬያለሁ ..ይቅር በለኝ የእኔ ውድ ዳኒ.. ምንም አይደል ይቅር ብዬሻለው አለ።ድንገት የአውሮፕላኑ ካፒቴን በድምፅ ማጉያው "እናንተ ልዩ እምትገርሙ ናችሁ ፈጣሪ ፀሎታችውን ሰምቶዋል ሁለቱም ሞተሮች በትክክል መስራት ጀምረዋል በሰላም እናርፋለን አለ።ሁሉም ተሳፋሪዎች ከመደሰት ይልቅ ፀጥ አሉ። አንድ ተሳፋሪ በድንገት ብድግ አለና አንተ አብራሪ ስማ እባክህ ማረፍ የለብንም አውሮብላኑን ከስክሰው ጣለው ጣለው ሲልሁሉም ተሳፋሪዎች በአንድ ድምፅ ፈጥፍጠው ከስክሰው ብለው ጮኹ! ለሰው ሞት አነሰው ...ቀበሮ
@mahtotetonetor2
1.6K views07:53
2022-08-29 06:34:04
ከልማድ ኃጢአት እንዴት እንላቀቅ Size 2.5MB
Length 11:02
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@mahtotetonetor2
1.6K viewsedited 03:34
2022-08-27 18:01:04
ማነህ /ሽ የመድኃኔዓለም ወዳጅበአመጸኛው ገንዘባችሁ ወዳጅ አድርጉበት ሉቃ 16÷9
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ደብረ ምሕረት እጓ መድኃኔዓለም ገዳም
ኀዘንን ወደሚረሱበት ትካዜን ወደማያስቡበት የተረጋጋ ፍጹም ደስታ ወዳለበት በዚህ ገዳም የሚገኙትን መነኮሳት፣ጸበለተኞች ፣እና ሌሎች ገዳሙ የሚያግዛቸውን መሸሸጊያ መሄጃ ላጡ ሁሉ እገዛ የሚውል ባለ
3 ወይም ባለ
5 ቋት ወፍጮ ለገዳሙ ገዝታችሁ ማበርከት ለምትችሉ የመድኃኔዓለም ልጆች ጥሪ ተላልፎላችኋል በየትኛውም የዓለም ክፍል የምትገኙ በህብረት በግልም ይህን መሳሪያ ለማበርከት ካሰባችሁ ጥሬ ገንዘብ ከምትልኩ ቀጥታ ዕቃውን ገዝታችሁ ቦታው ላይ ቢደርስላችሁ መልካም ነው ።እግዚአብሔር አምላክ በየአላችሁበት ይጠብቃችሁ ።የሰላም አምላክ ሰላምን ይስጣችሁ።
" አቤቱ፥ የሚፈልጉህ ሁሉ በአንተ ደስ ይበላቸው ሐሤትም ያድርጉ፤ ሁልጊዜ ማዳንህን የሚወዱ ዘወትር። እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ይበሉ።"
(መዝ 40÷16)
=>ይጻፉልን @sekokaw
=>ይደውሉ 0912494703
ሼር ሼር ሼር
@mahtotetonetor2
656 viewsedited 15:01
2022-08-27 13:26:09
ተገቢ ነው
@mahtotetonetor2
979 viewsedited 10:26
2022-08-27 13:07:20
ወይእዜ እስእለኪ ኦ እግዝእትየ ከመ ንትፋቀር በበይናቲነ
አሁንም እመቤቴ ሆይ እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ እለምንሻለሁ።
፩ኛ ዮሐ ፩፥፭
@mahtotetonetor2
941 viewsedited 10:07
2022-08-26 18:29:24
መድኃኔዓለም አብዝቶ አብዝቶ በረከተ ሥጋ ወነፍስ ይስጥልን እናመሰግናለን ።
→የገዳሙን ልማት ለመደገፍ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የምትገኙ በረከታችሁን አስራታችሁን ወደ ገዳሙ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000273479744 #ደብረ #ምሕረት #እጓ #መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ብለው ያስገቡ
መድኃኔዓለም ይጠብቅልን ።
በወር 10 ብር የማንንም ኪስ አይጎዳም ቁርስን በመተው ከምሳ በመቀነስ ለገዳሙ በረከት አስር ብራችን ትድረስልን።አስር ብር ምን ይጠቅማል ትሉኝ እንደሆነ ይጠቅማል የሚጠቅመው በዚህ በማኅቶተ ቶኔቶር ወደ 37,000 በላይ አባላት አሉን ሁሉም አስር ብር ቢያስገቡ በወር
370,000(ሶስት መቶ ሰባ ሺ ) ብር መሰብሰብ ቻልን ማለት ነው።አሁን ላይ
ከ374,435•76 ብር በላይ ማሰባሰብ ችለናል። ወንድሞች እህቶች እናቶች አባቶች ሕፃናትም ጭምር አስራታቸውን ፣
ከቁርሳቸውን፣ከመክሰሳቸው ፣ከታክሲ በመቀነስ ከዚያም በላይ እያስገቡ ነው በትንሹ 1.5ሚሊዮን ብር መድረስ አለብን በክረምት የሚያስቸግረውን ጎርፍ በበጋ ሰቆቃ ለሚሆንባቸው ጸበለተኞች ግቢውን ምቹ በማድረግ በረከትን እናግኝ ገንዘባችንን እናስባርክ
ሀገራችንን ኢትዮጵያን ወደ ሰላሟ ይመልስልን ።
0912494703 ይደውሉ ወይም @sekokaw ላይ ይጻፉልን
ምንም ማድረግ ባይችሉ ሼር ማድረግዎትን አይርሱ።@mahtotetonetor2
1.6K viewsedited 15:29