Washington post ከውስጥ አዋቂዎች አገኘሁት ባለው ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ የህወሃቱ ሊቀመንበር የሆነው ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በትግራይ ክልል አዲስ ለሚዋቀረው ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ አይፈልግም ሲል ዘግቧል። 1.2K views05:18