ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ እና ወልዲያ የሚወስደው መንገድ ከ4:30 ጀምሮ ተከፍቷል።መንገዱ ከደብረሲና ሸዋሮቢት ድረስ በፀጥታ ችግር ተዘግቶ ነበር።ማለዳ ላይ የመከላከያ ሠራዊቱ ወደ ቦታው ሄዶ ከነዋሪው ህዝብ ጋር በትብብር እንዲከፈት መደረጉን የመረጃ ምንጮቼ ነግረውኛል። @Leyu_News @Leyu_News 3.1K views10:31