በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ በደረሰው አደጋ የ11 ሰው ህይወት ጠፋ! በዛሬው እለት ጠዋት ከምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ በመነሳት ወደ አዳማ በመጓዝ ላይ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት መኪና ላይ ባጋጠመ ድንገተኛ አደጋ ከ11ሰው በላይ ህይወት በማለፉ የሞረትና ጅሩ ወረዳ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት አስታውቋል። @Leyu_News @Leyu_News 588 views18:00