መንግስት ከኦነግ ሸኔ ጋር ለሚያደርገው ድርድር አምስት አባላት ያሉት የመንግሥት ተደራዳሪ ልዑክ ዛሬ ጠዋት ወደ ታንዛንያ (ዳሬሰላም) ማቅናቱ ተሰምቷል። የሰላም ተደራዳሪ ልዑካን አባላት አምባሳደር ሬድዋን ሑሴን ፣ዶክተር ጌድዮን ጢሞቴዎስ፣ አቶ ከፍያለው አስራት ፣ጄነራል ደምሰው አመኑ፣ አቶ ቦንሳ እውነቱ ናቸው ተብሏል። @Leyu_News @Leyu_News 4.2K views10:43