ከአሏህ ቀጥሎ ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ በይ ያኔ አቅምሽን መጠቀም ትጀምሪያለሽ የተዘጉ የመሰሉሽ መንገዶች ሁሉ ይከፈታሉ ኢንሽ አላህ ለሰዉ ልጅ በላጭ አልተሰጠዉም ሶብረ//ትእግስት ቢሆን እጅ አላማሽ ትልቅ ሲሆን ፈተናወች ይበዛሉ አንች ግን በሶብር ተራመጅ ቢዘገይም አሰብሽበት ትደርሻለሽ ትዕግስተኛ ሰው ሁሌም አሸናፊ ነው ሁልጊዜም መልካም ስነ ምግባር ተለባሽ ! 277 viewsSofi@, 04:12