ከተማ ውስጥ ያለንን ጨርሰን በቆላውም በደጋውም ጥሬ ልመና ወደ ገጠሩ ተሠማርተን ነው መከላከያ የደረሰው :: የእኔን መኪና ወስደዋታል :: እንኳን ወሰዱ አይቆጨኝም :: ይህ ሕዝብ ለዚህ መብቃቱ ይበቃኛል ። - ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ [ዳግማዊ ሙሴ] ቀድመው እንዲህ ብለው ነበር|ከታንክ ፊት የቆሙት ታላቅ አባት| 593 viewsedited 08:02