የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
2.30K
የሰርጥ መግለጫ
ስለ ዶሮ እርባታ እና እንቁላል መረጃ ለማግኘት በዚህ Link ወደ channalachn ይቀላቀሉ።
https://t.me/joinchat/Skco_yn435jyGhWv
"መረጃ (Information) ማለት ገንዘብ ማለት ነው...."
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-31 10:56:42
#እንቁላል በብዛት መረከብ እንፈልጋለን!!
300 ትሪ (9,000) እንቁላል ማቅረብ የሚችል በውስጥ መስመር ያናግረን......
@KoketiEggWholesaler
270 viewsedited 07:56
2022-08-29 23:01:05
በቅርቡ የተለያዩ የ business ሀሳብ የሚያስተላልፉ የgroup ዎችን Link
በአንድ ቦታ አሰባስበን ልናደርስላችሁ አስበናል። በተለያዩ business ዙርያ ማስተላለፍ የምትፈልጉትን ማስታወቂያ በእራሳችሁ design አዘጋጅታቹ በ channel ችን ማስተዋወቅ የምትፈልጉ መልክታችሁን በዚህ ላኩልን
@KoketiEggWholesaler
322 views20:01
2022-08-26 21:55:13
ሰዎች ምን ይላሉ ??
617 views18:55
2022-08-26 08:19:45
እንቁላል በብዛት መረከብ ለሚፈልግ
አድራሻ አ.አ አብነት አከባቢ
እንቁላል የዕለቱ ዋጋ #.## ብር
:- 0929182470
0991176946
@KoketiEggWholesaler
668 viewsedited 05:19
2022-08-25 04:25:44
ሥጋት ያንዣበበበት የዶሮ እርባታ .....
የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎች እና አቀናባባሪዎች ማኅበር መንግሥት ለዶሮ አርቢዎች አፋጣኝ ድጋፍ ካላደረገ በቀጣይ ወራት አንድ እንቁላል ከ20 እስከ 30 ብር ሊሸጥ እንደሚችል አስታውቋል፡፡
የኮቪድ ወረርሽኝ ተከትሎ የሆቴሎች መዘጋት፤ በቅርቡ ደግሞ 'ተከሰተ' የተባለው የዶሮ በሽታ ሳቢያ በዶሮ እና ዶሮ ምርቶች ላይ እገዳ መምጣቱ አርቢዎች ምርቶቻቸውን ለማስወገድ ተገደው እንደነበር የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ብርሃኑ ሚሊዮን አስታውሰዋል።
አብዛኛቹ የዶሮ አርቢዎች የባንክ ብድር ያለባቸው መሆኑን ያነሱት አቶ ብርሃኑ መንግሥት ጣልቃ ገብቶ ዘርፉን ከውድቀት ለማዳን የባንክ ብድር ማራዘሚያ እና የግብር እፎይታ እንዲሰጠን እየጠየቅን ነው ብለዋል፡፡
አርቢዎቹ ላሉበት ችግር አፋጣኝ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ በርካታ የዶሮ እርባታዎች ሊዘጉ እንደሚችሉ ጭምር ነው የጠቆሙት። ይህን ተትሎ በሚፈጠረው የምርት ዕጥረትም እንድ እንቁላል ከ 20 እና 30 ብር ድረስ ሊሸጥ እንደሚችል ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡
ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ የተጠየቁት በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት እና አሳ ሀብት ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ፅጌሬዳ ፍቃዱ ሚኒስቴሩ እስካሁን ከወራት በፊት ተከስቶ በነበረው የዶሮ በሽታ መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሠራ መቆየቱን ጠቁመዋል፡፡
በቀጣይ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን አርቢዎች በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበትን መንገድ አንደሚፈልግ ኃላፊዋ ጨምረው አንስተዋል፡፡ (Balageru Tv)
@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
554 views01:25
2022-08-20 09:36:50
እንቁላል የዕለቱ ዋጋ ###
N.B ፦ በብዛት መረከብ ለሚፈልግ።
አድራሻ ፦አዲስ አበባ ከአብነት ወደ ሰባተኛ መውጫ
[ብሌን ሆቴል አጠገብ]።
:- 0929182470
0991176946
በውስጥ መሥመር አናግሩን!!
@KoketiEggWholesaler
1.0K viewsedited 06:36
2022-08-18 10:46:42
ጅማ፣ አጋሮ አከባቢ ለሥጋ የሚሆኑ ሳሶ እና ቄብ ዶሮ አከፋፋይ የሆናችሁ በ 0931044380 ወይም በውስጥ መስመር በ @burukdn ያናግሩን!!
864 views07:46
2022-08-18 00:38:32
Channel name was changed to «ኮኬት Koketi»
21:38
2022-08-17 13:34:02
እንቁላል በብዛት መረከብ ለሚፈልግ ።
.......በቅናሽ ዋጋ ከእኛ ይረከቡ......
አድራሻ ፦አዲስ አበባ ከአብነት ወደ ሰባተኛ መውጫ
[ብሌን ሆቴል አጠገብ]።
:- 0929182470
0991176946
Telegram :- @KoketiEggWholesaler
Facebook:- Ko Keti
ኮኬት :- የእኔ የአንተ የአንቺ የሁላችን።
https://t.me/joinchat/Skco_yn435jyGhWv
1.1K viewsedited 10:34
2022-08-16 23:01:15
be bahilach Enkula ayserekm ybalal.....
971 viewsedited 20:01