#Update for fresh students ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም ወደ ተቋሙ የተመደቡ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 04 እና 05/2014 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል። አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያደርጉባቸው እና ትምህርታቸውን የሚከታተሉባቸውን ካምፓሶች ዩኒቨሲቲው አሳውቋል። Freshman Social Science, Freshman Teachers Education in Social Science እና Freshman Teachers Education in Natural Science የተመደባችሁ በዋናው ግቢ። Freshman in Natural Science የተመደባችሁ በጅማ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት እና በጅማ ግብርና እና ሕክምና ኮሌጅ ካምፓሶች። https://portal.ju.edu.et ላይ በመግባትና የአድሚሽን ቁጥር በማስገባት የተመደባችሁበትን ካምፓስ ማወቅ ትችላላችሁ አሁን ይሰራል ያልቻላችሁ በኦፊሻል ቦታችን ላኩልን እናይላችኋለን። Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ ═════════════════╗ • @kiyapage • • @kiyapage • ╚═════════════════╝ for comment @kiyapag12bot 340 viewsኪያ@en ፨ , 13:52