በጅማና አካባቢዋ ለምትገኙ ወጣቶች ከኅዳር 26- ታኅሣሥ 2 የሚቆይ የሙሉ ቀን ሥልጠናና ጉባኤ ተዘጋጅቶአል:: በብፁዕነታቸው ትእዛዝ በቅርቡ የተጠናቀቀውን ሕንፃ ቤተ መቅደስ ቅዳሴ ቤቱን ከመባረክ በፊት ትውልዱን ለቤተ መቅደሱ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ ከጅማ ወጣቶች ጋር እንሰነብታለን:: የጅማ ልጆች በትምህርቱ ላይ ለመሳተፍ የቦታ ውስንነት በመኖሩ በተገለጹት አድራሻዎች ከወዲሁ ተመዝገቡ:: ለበለጠ መረጃ የሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይን ገጽ በዚህ ሊንክ ተጭናችሁ ላይክ በማድረግ መከታተል ትችላላችሁ:: https://www.facebook.com/kesistagaytadele 1.3K views06:16