አል-ሓፊዝ ኢብኑ ረጀብ - አላህ ይዘንላቸው - እንዲህ ብለዋል፡- " ከረመዳን ፆም በኋላ መፆም፣ የረመዷን ፆም ተቀባይነት ማግኘቱን ማሳያ ነው። ምክንያቱም አላህ የአንድን ባሪያ ስራ ሲቀበል ከዛ በኋላ መልካም ስራ እንዲሰራ ይመራዋልና።" ላጣኢፉ አል-መዓሪፍ (ገጽ 221) ኢላሂ! አንተን እንድናመሰግንህና መልካም አምልኮንም እንድናደርግ እርዳን! t.me/sultan_54 27 views18:49