2022-05-23 00:36:03
#
ተራ ሰው አይደለህም አንተ ተራ ሰው አይደለህም ሊመስልህ ይችላል ግን No አንተ ገና ነህ ተራ ሰው አይደለህም ።
ዉጣ ወረዱ ; ውጥን ቅጡ በዝቶብህ ነው ;ሸለቆው ;አቀበቱ ;በዝቶብህ ነው ጌታ ራሱ ሲፈልግህ እንደዚ ነው የሚያደርገው ስማኝ ጌታ አብሮክ ይሁን እንጂ አንተ ተራ ሰው አይደለህም ። ቀን ቀጥረዉብክ ሊሆን ይችላል እኔ ነግርሃለው አንተ ተራ ሰው አይደለህም !!!
bible ላይ ሁላችንም የምናውቀው ቃል አለ ሉቃስ 18:35 ጀምሮ በዛ ጋር የሚያልፉት ሠዎች ናቸው ; የሚሠጡት ገንዘብ ነው ; አንድ ነገር ተከሠተ ኢየሱስ በዛ ጋር እያለፈ ነው ; እንደ ሌላው ጊዜ መስሎት ብር ተሠጥቶት የሚያልፍ መሰለውው አአአአአአ እሱ ካለ እማ እፈውሳለሁ ብሎ አመነ በጌታ ስም እምነት ይግባባቹ !!! ድምፁን ከፍ አድርጎ የዳዊት ልጅ ሆይ ማረኝ ብሎ ጮኸ !!! በፊት ለፊቱ የሚሄዱት ግን ዝም እንዲል አስገደዱት ;እሱ ግን ድጋሚ የዳዊት ልጅ ሆይ ማረኝ ; ታዉቃላቹ ተራ የሆነ ድምፅ ሊያስቆመው አልቻልም ; ጩኸቱ ተሠማ ; አቦ ዛሬ ቃል ላውጣ ጩኸታቹ ይሠማ ። ከዛ አባቴ ወደ እሡ እንዲያመጡት አዘዘ ; ከዛ በኋላ አመጡት ; ከዛ ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ አለው ???? ከዛም ጌታ ሆይ ማየት እሻለው : በጌታ በእየሱስ ስም ጌትዬ መሻታቹን ይስጣቹ ። ከዛ አባቴ ሲቀጥል እይ እምነትህ አድኖሃል አለው ። ዛሬ እንደ ተራ ሠው ቁጭ ብለህ ለምነህ ይሆናል ; አልቅሰህ ይሆናል : እኔ ግን ሚታየኝ ይሄ አይደለም ። ተራ ተብለክ ሊሆን ይችላል ;ዛሬ ከተዘያዝክበት ነጥቆ ያወጣሀል ።
አንተ/ቺ ተራ ሰው አይደለህም/ሽም
@k_youth_forGod
961 viewsየዘመኗ 2nd kathryn, edited 21:36