2022-12-03 03:03:44
#የበጎ_አድራጎት_ሥራዎች
#ከመና_የአረጋውያን_እና_የአዕምሮ_ህሙማን_መርጃ_ማዕከል
ሰላም እንዴት ሰነበታችሁ ውድ ቀና አሳቢና ደጋግ ቤተሰቦቻችን እንደተለመደው ዘወትር ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በጅሮንድ ደረጃ ስር ላይ ሁሌም እንደምናደርገው ቀናችን ሰውን ከሚወዱና ከሚናፍቁ የጎዳና ልጆች ጋር ይምጡና አለንላችሁ እያልን ሰው እንዳላቸው የምናሳውቀበትና የፈገግታ ምክንያት የምንሆንበት የተለዬ፤የማይረሳ ድንቅ ጊዜን አብረን እናሳልፍ!
ከነሱም ጋር የምናሳልፋቸው የተለዩ ተግባሮች
#ሰውነታቸውን_ማጠብ
#የወንዶችን_ፀጉራቸውን_ማስተካከል
#የሴቶችን_ፀጉር_መስራት
#ጥፍራቸውን_መቁረጥ
#እነሱ_ጋር_መጫዎት እንዲሁም #የቅዳሜ_ቁርሳችንን_ቢያንስ_አንድ_ዳቦ_ማጋራት!
እነዚህን መልካም ተግባሮች እኛ ጋር መጥትው በጋራ እናሳልፍ ሁሌም አንዳችን ላንዳችን የፈገግታ ምክንያት መሆን እንችላለን!
#ለአንድ_ሰው_ፈገግታ_ምክንያት_ይሁኑ!!
#መና_የአረጋውያንና_የአዕምሮ_መረጃ_ማዕከል
ይምጡና ይጎብኙን
አድራሻ፦ጎንደር ቀበሌ 15 ከቅርጫት ኳስ ሜዳው ጎን
058 211 1718
09 34 64 13 09
09 34 64 13 10
የ ኢ.ን. ባንክ አካውንት
1000089064868
በውጭ ሀገር ለምትገኙና ማዕከሉን መርዳት ለምትፈልጉ ሁሉ
#Nurse_Bethlehem_Assefa
+14257800316
America, Seattle state
Email: mennaelderly15@gmail.com
@menacharity15
@menacharity
#ለአንድ_ሰው_ፈገግታ_ምክንያት_ይሁኑ !!!
https://www.facebook.com/groups/1140750856774602/
https://t.me/menacharity
153 viewsAbrham Menna, 00:03