Get Mystery Box with random crypto!

++/ምስክርነት /_++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን 'አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠ | አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)

++/ምስክርነት /_++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን "አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
+ሰላም የፃድቁን ምስክርነት ለመስጠት ነው 1. ወላጅ አባቴ ከሞተ አመት አልፎታል ሆኖም ታላቅ እህቴ በሀዘን በጣም ተጎዳች ራሷንም ጣለች የለበሰችውንም ጥቁርልብስ አላወልቅም አለች እኔም ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ዮሀንስ ወደራሷ እንዲመልሷትና ሀዘኗን እንዲያስረሷት ለመንኳቸው እና ትላንት ጥቁሩን ልብስ ቀይራ አዲስ ሰው ሆና መጣች ተመስገን. 2.ባለቤቴ በትንሽ ነገር አኩርፎ ቁርስ ሳይበላ ወጣ እኔም ተመልሶ እንዲመጣና እንዲበላ በቤታችን ሰላም እንዲያወርዱ ለመንኳቸው አላሳፈሩኝም. 3.ገንዘብ በጣም ቸገረኝና አባቴን ለመንኳቸው ባልተጠበቀ አጋጣሚ ገንዘብ አገኘው. 4. ልጄ እንቅልፍ መተኛት አቅቷት በጣም አስቸገረችኝ እንዲሁም በባህሪዋ በጣም አስቸጋሪ ናት እናም ጨዋ እንዲያደርጉልኝና እንድትተኛልኝ በስልኬ ላይ ባለው ስዕላቸው አሻሀዋት ምስጋና ይድረሳቸውና ተስተካክላልኛለች.5.ከተከራየሁበት ቤት ልቀቂ ተብዬ ቤት አጥቼ ነበር በአጋጣሚ ከጎኔ ያለው ቤት ተለቀቀና ቤቱን እኔ እንድከራየው ለመንኳቸው አላሳፈሩኝም እኚህንድንቅ አባት የሰጠን ልዑል እግዚአብሄር ይክበር ይመስገን

+በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
ስላም ጤና ይስጥልኝ ወንድሜ ጆኒ እንደምን ስነበትክ ወለተ እየሱስ እባለሁ ለሶስተኛ ጊዜ ምስክርነት ለመስጠት ነበር። አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሀንስ የእለት ተለት መንገዴን አቅለውልኛል ምንም ነገር ሳስብም ሆነ ሲጨንቀኝ የእሳቸውን ስም በመጥራት ነው ምከውነው መንገዴን ሁሉ አቀኑልኝ፣ትምህርቴን፣ስራዬን፣ቤተስቦቼ ላይ የነበሩ ውስብስብ ችግሮችን ብቻ የትኛውንም ሀስቤን ለአባቴ አሳልፌ ትቼ የእሳቸውን ደጅ የረገጥኩበትን ቀን እያመስገንኩ ደስተኛ ሆኜ መንገዴን እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ቀጥያለሁ። ክብርና ምስጋና ለልዑል እግዚአብሔር ፣ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም፣
ለቅዱሳን መላእክት፣ለቅዱሳን ስማዕትና ለአባቴ አቡነ እጨጌ ዮሀንስ: ወስብሐት ለእግዚአብሔር ።

+በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን። ገቢዎች አመታዊ ግብር ለመክፈል ወረፋ ሳይሆን ሳልንገላታ ይለቅልኝ ብዬ ለአባቴ ነገርኳቸው አላፈርኩም አፍሬም አላውቅም ተደረገልኝ ።የአቡነ እጨጌ ዩሐንስ አምላክ ይመስገን። ክብር ለቅዱስ ሚካኤል አምላክ ይሁን። ክብር ለሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ። ተመስገን።ክብር ለድንግል ማርያም ልጅ ይሁን። ያለ ድንግል ማርያም አማላጅነት አለም አይድንም። አለማትን ሰላም ያድርግልን።

+John selam walek ebak Abate yene Fenton derash yaregleny lememaseker new 1.wedme lay telek telek lewut agichalew 2.benem hiyot wust menged iyaze yalewu neger ale ahun yangerkochewun indamisaka ergitachanya neny.lechegere yederese lehulum yidres Ameen(3)

+Selam wendm joni abate abune echge yohanes yargulgn meskrent lemsetet nbr semachwn terche mnm kertobgn aywekm sera endstugn lemgnchw nbr esum tesaktowal seltn lemasgbat yabkagn ebt west sew tamo tsblachwn yeteta yefwsal tvyachn teblshto semachwn setra sera hulm setrachw endedrsulgn nw yaskrawt yersawt kale yekr yeblugn abate abatchen abun echge yohanes yesten egzabr yemsgn.

+ሰላም ጆኒ እንደምን ነህ ዛሬም በድጋሚ ልመሰክር ተገኝቻለሁ ትንሽ ብዘገይም አባቴ ሆይ ይቅር በሉኝ::እሁድ እለት ለአባቴ ቤተሰቦቼ እንዳይወጡ እንዲያደርጉ ለመንኳቸው አደረጉልኝ ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል ።እኔን የሰሙኝ አባቴ እናንተንም ይስሟችሁ አሜን።

+Selam yohannes meskirilig zarem abate abune echege yohannes ze tsegeron yemiserawun sira barkulig biye lemenkuachew enam tru honelig kibir ena misgana le leul egziabher kibir ena misgana le emebetachin dingil mariyam kibir ena misgana le abune echege yohannes ze tsegero zarem zewetirim yihun.Amen Amen Amen

+Endet ameshachu ye egziabher beteseboch. Zarem limesekir newe. Betachin condominum newe gini andi ayit gebta betam eyaschegerechini neber merzim aygelat wetmedim alyazat. Zare letsadiku ere ebakotin bilen leminen lela wetmed amitiche esu yizolinal tsadku eskemechereshaw yigelaglun endaydersubin. Tsadkun yeseten abrhamu silasse yimesgen

+Selam endat neh wendema yohannes bahunu guzo metcha nebr enam labatchin bizu negr negrachew nbr yebalbatnm sera endiyastekaklulet yasebew endisakalt negrachew nbr yehew kahunu seraw eytestkakelelet nw yasbew endisakalt abate yerdut beselot asebug fetari agerachinin selam yargiln abatchinin amesginulig

።።የአመቱ 2014 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ የመጨረሻ ጉዞ{ ሐምሌ 28/29}
፨ሐምሌ 28/29 ታላቅ በዓል ንግስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍታቸው ሐምሌ 29 ነው።
፨ሐምሌ 28/29 የአመቱ የመጨረሻ ጉዞ ሲሆን ጸበሉ በክረምቱ ምክንያት ከጥንትም ጀምሮ ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍት ዕለት የሚዘጋ ሲሆን፤ጸበሉ ተባርኩ መስከረም 29/2015 የጻድቁ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸው ጋር ሄዶ ተባርኮ የመጠመቅበት ዕለት ነው።
ለበረከቱ ያብቃችሁ!
ለበለጠ መረጃ፦
0911190212
0911481388
0979986969
0901002929
ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!