Get Mystery Box with random crypto!

John Killuminati

የቴሌግራም ቻናል አርማ joexo00 — John Killuminati J
የቴሌግራም ቻናል አርማ joexo00 — John Killuminati
የሰርጥ አድራሻ: @joexo00
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 536
የሰርጥ መግለጫ

አሁን እየሆነ ስላለው በሃገራችንም ሆነ በዓለም ላይ ወደፊትም ሰለሚከሰቱት ነገሮች አስቀድሞ የተገለጠበት የአባቶችን መልእክት ታገኛላችሁ ::
Stay_safe_and_Keep_your_distance_from_Vaccination!!!!!
Stay connected and keep sharing.

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-09 00:02:25 በጾም ወራት ባለትዳሮች ከሩካቤ ስጋ |ግብረ-ስጋ ግንኙነት| እንዲታቀቡ ቤተክርስትያን የምትመክረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነውን
በጋብቻ ወስጥ ግብረ ስጋ ግኑኝነት በመጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ይገለጻል

እንዲሁም በዚህ ታላቅ የፍልሰታ ፆም እና የማይደረግ ነገር ምንድን ነው
ምን እና እንዴት መፀለይ አለብን
በሱባኤ ጊዜ የሚጸለዩ ጸሎት

በነዚህ ትምህርቶች ዙርያ ከታች ባለው አድራሻ በመግባት መማር ትችላላቹ
በማርያም ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 ➲   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 𝒏𝒐𝒘
የይቱብ ቻናላችን


𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 𝒏𝒐𝒘 ‌‌

ኦርቶዶክሳዊ ዝማሬ
በናታኒም ቲዩብ
በግሩም እና በተወዳጅ ዘማሪያን ይቀርባል ከታች
ባለው ሊንክ ሰብስክራቭ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።






8 viewsማኔ ቴቄል ፋሪስ, 21:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 20:59:26 አንዴ ብቻ ይንኩት አለማትን የፈጠረውን ጌታ
በሕይወት ያመስግኑ ፣ ስትነኩት የሚወስዳችሁ
ቦታ በጣም ይጠቅማቹሀል!

.            ✦              ‍ ‍ ‍ ‍                  ,    

.             .   ゚     .                    .           .            

 ˚                     ゚     .               .      ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ‍ ,                * .                    .           ✦           ˚              *                      .  

.             .   ゚     .             .

      ,       .                                                              *         .           .             .                                                               ✦      ,         *          ,    ‍ ‍ ‍ ‍               .            .                                   ˚          ,                              .                 

         

             *          ✦                                .                  .        .        .                .           .            

 ˚                     ゚     .               .
17 viewsኦርቶዶክስ ፕሮሞሽን ❖ ፪, 17:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 23:28:40
470 viewsTheotokos, 20:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 09:31:47 ይሄ ሮፍናን ሚባለው ሰው አዲሱ ዘፈኑን የለቀቀው ከሌሊቱ 6 ሰአት ነው አሉ የአልበሙ ስም ደግሞ ስድስት ነው። ስድስተኛው ትራክ ላይ ደግሞ ስለ ሶስተኛው ዐይን ያወራል አሉ።

ጭራሽ የዘፈኑ መግቢያ ላይ ሶስት ስድስቶች አሉ
348 viewsTheotokos, 06:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 09:31:47 Yessir

He's just showing love to them for another verification.
356 viewsTheotokos, 06:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-10 22:34:16
መጀመሪያ 3 ከዛ አሁን 6

3×6
6
6
6
3 ጊዜ 6 gematria
ዓለም በቁጥር ነዉ ምትመራው






“አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው።”
— ራእይ 13፥18
398 viewsTheotokos, 19:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-25 07:23:27
ዛሬ ደግሞ ፍስሃ ያዜ የነገረንን በግልፅ አሳየህን ::
ከ 180ዎቹ አስፈፃሚወች ዋነኛው የሳጥናዔል ጎል አስፈፃሚ በ 1995 12ኛ ክፍል የነበረው በ 1994 ደግሞ ዲገሪውን ያገኘ ጀግና መሪ




https://t.me/joexo00
1.3K viewsTheotokos, 04:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-24 08:22:31
951 viewsTheotokos, 05:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-22 10:21:19 May 22

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 መጻህፍ ላይ "የአንዳምንን ስልጣኔ ማውደም!" የሚል ተልዕኮ ተሰጥቶዋቸው እሱኑ ሊያስፈጽሙ የመጡ 180 ዜጎች (ማለትም 90 ሴቶችና 90 ወንዶች) ምልምል ኢትዮጵያውያን ባለስልጣናት እንዳሉ ተገልጾዋል::
እነዚህ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ መንግስታዊ ሴክተሮች በስልጣን ላይ እና በስራ ላይ የነበሩ ሲሆኑ (ወደፊት ከሚደረገው) ከመንግስት ለውጥ በሁዋላ (ኦልሬዲ ለውጡ ተደርጎዋል) ዋና ዋናውን የመንግስትነት ስልጣን ይዘው እንዲቀጥሉ የታጩ ናቸው::
እነዚህም ቀደም ብለው ተመልምለው ለትምህርት ለስልጠና ለወዘተ... በሚል ወደ ውጭ አገር የሄዱና በሲ.አይ.ኤ.እና በመሰል ዓለም አቀፍ ተቁዋማት አማካኝነት በልዩ ሁኔታ የሰለጠኑና በ2014 እ.ኤ.አ ልዩ እና ረቂቅ የተባለውን ስልጠናቸውን አጠናቀው ተመርቀው የተላኩ ናቸው::
እነርሱም ከለውጡ በሁዋላ በየዘርፉ ተሰማርተው ዓላማቸውን የሚከውኑ; የማይተዋወቁ መስለው ነገር ግን ተናብበው የሚሰሩና የተሰጣቸውን ተልዕኮ በየዘርፉ ተሰማርተው ሊፈጽሙ በእንግሊዙዋ ንግስትና በG20 አገራት መሪዎች ፊት የደም ቃል ኪዳን የፈጸሙ እንደሆኑ በመጽሃፉ ተገልጾዋል::
ከተልዕኮዋቸው ውስጥም አንዱና ዋናው "የአንዳምንን ስልጣኔ ማውደም!" የሚል ነው::
"የአንዳምንን ስልጣኔና አራማጆቹን ማፍረክረክ! ማሽመድመድና ማውደም! የሚለው......... ከተልዕኮዋቸው ውስጥ አንዱና ዋናው ነው::
ይህም በዋናነት ሐይማኖተኛውንና ሴሜቲኩን ህዝብ የሚመለከት ሲሆን; በዋናነት "ነጻ ህዝብ" ብለው የሚጠሩትን የአምሐራ እና ትግራይን ብሄር መንግስታዊ በሆኑና ባልሆኑ ልዩ ልዩና ሁሉን አቀፍ በሆኑ ዘርፈ ብዙ ዘመቻዎች ማፍረክረክ, ማሽመድመድና ከጥቅም ውጭ ማድረግ...!" የሚለው ይገኝበታል::
ይህ ከመሆኑ በፊት ግን በፖለቲካ ሰበብ የትግራዩን ሴሜቲክ ህዝብ ቀድሞ ማፍረክረክ እንደሚያስፈልግ, ሁለቱን ህዝብም እስከመጨረሻው ማቆራረጥ ግዴታ እንደሆነና ይህም በቅርቡ እንደሚደረግ, በስልጣን ያለውን መንግስትም (ህወሃትን) ማፍረስ ግድ እንደሆነና ያንንም እንደሚያደርጉ; ከዚሁ ጋርም አገሪቱን የኢኮኖሚ ቅኝ ተገዥ ያደረጋትን የገዥውን ፓርቲ ኤፈርት የተባለ ድርጅት ማፍረስ እንደሚያስፈልግ ከ ቁጥር 4 ቱ መጻህፍ በፊት በተጻፈው በቁጥር 3 ቱ መጻህፍ ተገልጾ ነበር::
ኢትዮጵያን በሚመለከት ጉባዔተኞቹ እ.ኤ.አ በ2014 ዓ.ም በአሜሪካ ኒዮርክ, በአውስትራሊያ ሜልቦርን እና በቤልጀም ብራሰልስ አዳራሾች በዝግ ጉባዔያቸው በዶለቱት መሰረትም ብዙዎቹን እቅዶቻቸውን ወደ ተግባር መለወጥ ጀምረዋል::
ኢትዮጵያን በሚመለከት አጠቃላይ እቅዳቸውን በኛ አቆጣጠር በ2007 ዓ.ም ለህትመት ከበቃው "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ" ከሚለው ከመጀመሪያው መጻህፍ እና የዚያ መጻህፍ ተከታይ ክፍሎች ሆነው ተከታትለው ከወጡት "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 1, "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 2," "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 3" እና "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4" በተሰኙት መጻህፍት አጠቃላይ እቅዳቸው በሙሉ በሰፊውና በዝርዝር እንዲሁም ቃል በቃል ተገልጾዋል::
በበኩሌ እነዚህን አራት መጻህፍት ገዝታችሁ እንድታነቡዋቸው ብቻ ሳይሆን በየሸልፋችሁ እንዲገኙ ከመምከር አልፌ ማሳሰብ እፈልጋለሁ!
ይህን የምለውም በምክንያት ነው እውነታው ያለው በእነዚህ መጻህፍት ውስጥ ስለሆነ ነው!በዚህም እርግጠኛ ስለሆንኩ ነው!
ኢትዮጵያን በሚመለከት በኅያላን አገራት መንግስታት በኩል ወደፊት የታቀደው ወይም የተደገሰው ምን እንደሆነ ለመረዳት ብቸኛ ምርጫችሁ እነዚህ መጻህፍት እንደሆኑ እርግጠኛ ሆኘ እነግራችሁዋለሁ!
"ለምን ኢትዮጵያን? እንዴት ኢትዮጵያን? ይቺን ተራ እና ምስኪን አገር በዚህ ደረጃ ማጥመድ ለምን አስፈለገ? ከኢትዮጵያ ምን ፈልገው?" ወዘተ... የሚሉ ጥያቄዎችን መረዳትም ሆነ ትክክለኛ ምላሻቸውን ማግኘት የሚቻለው በርግጥ በእነዚህ መጻህፍት ነው!
ማመን ያለማመን የእናንተ መብት ነው! ነገር ግን መጻህፍቱን እዩዋቸው አንብቡዋቸው!
የተጻፉትን አንዳንድ ነገሮች ዛሬ ላይ ላታምኑ ትችላላችሁ:: ነገር ግን የተጻፉት ነገሮች ወደ ተግባር ሲለወጡ ስታዩ ማመናችሁ ስለማይቀር ማንበብ ባትፈልጉ እንኩዋን መጻህፍቱን ይዛችሁዋቸው ቆዩ ብዬ በልበ ሙሉነት እመክራለሁ!
ሁሉም መጻህፍት ደግሞ እጅግ ቅናሽ በሆነ ዋጋ ገበያ ላይ የሚገኙ ናቸውና ፈጥናችሁ እዩዋቸው እላለሁ::
በቅርቡ ቁጥር 1, ቁጥር 2, ቁጥር 3, በተራኪ አፕ ተዘጋጅተው ሊቀርቡ እንደሆነ መረጃው አለኝ::
እስከዚያው ግን ቁጥር 4 ላይ አንዳንድ መረጃዎችን እየያዛችሁ ትቆዩ ዘንድ ያለ በቂ ዝግጅትም ቢሆን ወቅታዊ ክንውኖች ላይ በማተኮር አንዳንድ ሃሳቦች በወፍ በረር የሚተረኩበትን ይህን ቻናል ጆይን አድርጋችሁ እንዳንድ አሳቦችን እንድታደምጡ ተጋብዛችሁዋል::
ለምሳሌ "የአንዳምንን ስልጣኔ ማውደም!" ሲሉ ምን ማለታቸው ነው? "አንዳምን" የሚሉት ምኑን ነው? የሚለውን ነገር የቫቲካኑ ጳጳስ እንዲህ ሲሉ ገልጸውታል::
በመጽሃፉ ውስጥ ያለው "የአንዳምንን ስልጣኔ ማውደም" የሚል ገለጻቸው ያለ በቂ ዝግጅት በአጭሩ እንዲህ ተተርኮዋልና አድምጡት::

Stay_safe_and_Keep_your_distance_from_Vaccination
Stay connected and keep sharing.
https://t.me/joexo00
1.1K viewsTheotokos, 07:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-16 20:37:59
629 viewsTheotokos, 17:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ