አሰላሙ ዓለይኩም ወሯህመቱሏሁ ወበረካትሁ ይድረስ ለቻናልና ግሩፕ ባለቤቶች ለሱና እህት ወንድሞቻችን እንደምታውቁት የሸዋሮቢት ሰለፍዮች በ4 ሚሊየን ሸዋሮቢት መሀል ከተማ ላይ የመስጅድ ቦታ መግዛታቸውን ተከትሎ ይህንኑ ብር ለማሟላት በተደረገው ጥረት 650,000 ተበድረን የመስጅዱን ክፍያ ማጠናቀቅ ችለናል። ይሁን እንጂ በብድር ያመጣነው ብር 650,000(ስድስት መቶ ሀምሳ ሺ) ላበደሩን ጀግኖቻችን በሰአቱ መመለስ ስላለብን የተለያዩ የንያ ፕሮግራሞችን በማድረግ ወደ 450,000 ለማስነየት ተችሏል አልሀምዱሊላህ ስለሆነም አሁን የቀረችን 200,000(ሁለት መቶ ሺ) ስትሆን ይህንኑ የገንዘብ መጠን በዛሬው እለት ከምሽቱ 3፡00 በቴሌግራምና ዋትስአፕ በሚደረገው የንያ ፕሮግራማችን ላይ ማጠናቀቅ እንዲቻል ከታች ባሉት ሊንኮች በመቀላቀል የምትችሉትን ያክል አሻራችሁን በማኖር የዛሬው ፕሮግራማችን የመጨረሻ እንዲሆንልን እንድታግዙን እንጠይቃለን። ሼር በማድረግ አድ በማድረግና በማነሳሳት ከእዳ ነፃ የሆነችን መስጅድ ለሸዋሮቢት ሰለፍዮች እናስረክባቸው። የንያ ሊንኮቻችን ዋትስ አፕ ግሩፓችን https://chat.whatsapp.com/DEImR2g64OT2yBTQNtUsFy ቴሌግራም ግሩፓችን https://t.me/Yeshewarobitselefiyochgroup የንያ ቦታችን በውስጥ ለመነየት @Abusarrah65bot ዛሬ ምሽት 3:00 እንገናኝ ሼርርርርርር 1.0K views11:04