አረቦች አይደሉም ግና መግባቢያ ቋንቋቸው አረብኛ እንዲሆንላቸው ታግለዋል። በክርስቲያን ግዛት ውስጥ ያሉ አናሳ ቁጥሮች ግና በኢስላማዊ ህግ በሸሪዓ ድንጋጌ መዳኘትን የጠየቁ በሒጃባቸው የፀኑ፣ ሰላታቸውን የማያዛንፉ ቋሚዎችና ጿሚዎች ናቸው። በቁጥር ጥቂት ተፅዕኖ ፈጣሪነታቸው ግን ግዙፍ ነው። የክርስቲያኖች ቁጥር ከ80 ሚሊዮን በላይ በሆነባት ሀገር ውስጥ የሚኖሩ ከ15 ሚሊዮን የማይበልጡ ጀግኖች 561 views04:25