✿ #ኢብኑ_ረጀብ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ከፊል ሰለፎች እንዲህ ይሉ ነበር : የብዙዎች ምኞት በሆነ ነገር ላይ ነው ያነጋችሁት ፣ ማለትም ሙታን በሙሉ ተውበት የሚያደርጉባትና በመልካም ስራ የሚጥሩባት የአንዲት ሰዓት እንኳን ህይወት (ቢኖራቸው) ይመኛሉ ፣ ነገር ግን ይህን ለማድረግ ምንም ዕድል የላቸውም።» ۞ لـطائـف الـمـعارف【328】۞ ◈•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•◈ ·٠•●የሰለፎች ኮቴ●•٠· በየቀኑ የሰለፎችና ተከታዬቻቸው ድንቃድንቅ ንግግሮች እንዲደርስዎ ይቀላቀሉን ፣ ለሌሎችም ሼር ያድርጉ - بـــارك الـلــه فـيـكـم https://t.me/selefs_footstep 525 viewsFurqan Online Quran, 03:31