*በቀደር የማመን መሰረቶች* *4ናቸው እነሱም:-* 1/ሁሉንም ነገር ከመሆኑ /ከመከሰቱ በፊት አላህ ያውቀዋል ብሎ ማመን፣ 2/ማንኛውንም የሚሆን ነገር በሙሉ አላህ ፅፎታል ብሎ ማመን፣ 3/ማንኛውም ነገር የሚከሰተው በሰማይም ይሁን በምድር ላይ አላህ ፈቅዶት እንጂ አይሆንም ብሎ ማመንና 4/የሆኑና የሚሆኑ/የሚከሰቱ ነገሮችን በሙሉ አላህ ነው ያደረገውና የሚያደርገው ብሎ ማመን ናቸው። ማንኛውም ሰው ይህን የማወቅና የመቀበል ግዴታ አለበት። ከዛዱል መዓድ የትምህርት መድረክ ከዐቂደቱል ዋሲጢያህ ማብራሪያ የተወሰደ @Islamic_direction 695 viewsNizal Ümu ªň€s, 14:56