የሀዘን መግለጫ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ4ኛ ዓመት ተከታታይ ፕሮግራም ማኔጅመንት ተማሪ የሆነው ተ | Injibara University
የሀዘን መግለጫ
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ4ኛ ዓመት ተከታታይ ፕሮግራም ማኔጅመንት ተማሪ የሆነው ተመስገን ሽቴ ባጋጠመው ህመም በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪ ተመስገን ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ እና ለወወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።
የካቲት 22/2015 ዓ.ም
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ