የጥሪ ማስታወቂያ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች፦ በ2015 ዓ.ም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ቀን ከታች በተገለጸው መሰረት የካቲት 27 እና 28 መሆኑን እናሳውቃለን! 1.4K views17:58