እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአማራ ክልል ስፖርት እንዲስፋፋ እና እንዲጠናከር በገንዘብ፣ በእውቀት እና በጉልበት ላደረገው አስተዋፅኦ የአማራ ክልል ስፖርት ም/ቤት ይህን የምስጋና ምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡ ታኅሳስ 17/2015 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ 2.3K views13:03