Get Mystery Box with random crypto!

መንግስት የ2015 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሚያከናውናቸው ተግባራት  አም | ሁሌ አዲስ ሚዲያ (Hule Addis Media)

መንግስት የ2015 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሚያከናውናቸው ተግባራት  አምስቱ የጳጉሜ ቀናት በተለያዩ ሁነቶች ታስበው እንደሚውሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።

እነዚህ አምስቱ ቀናት ሲታሰብ

፦ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃድ ቀን

፦ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀን

፦ጳጉሜ 3 የሰላም ቀን

፦ጳጉሜ 4 የአገልጋይነት ቀን እና

፦ጳጉሜ 5 የአንድነት ቀን ሆኖ ታስቦ ይውላል፡፡

ለወቅታዊ እና ለፈጣን መረጃዎች የሁሌ አዲስ ሚዲያ የማህበራዊ ሚዲያዎችን ይቀላቀሉ።

Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media