2022-09-20 20:28:18
ኢብኑ ቀዪ፞ም አል ጀውዚያ፞ህ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል:
«ثلاثُ كلماتٍ كانُ يكتبُ بها بعضُ السلفِ إلى بعضٍ فَلَوْ نَقَشَها العبدُ في لَوْحِ قَلْبِهِ يَقْرؤُها على عددِ الأنفاسِ لكانَ ذلك بعضَ ما يستحقُّه وهي :
١ـ مَن أَصْلَحَ سَريرتَهُ أصلحَ اللهُ عَلانِيتَه.
٢ـ ومَن أصلحَ ما بينهُ وبين اللهِ أصلح اللهُ ما بينهُ وبين الناسِ.
٣ـ ومنْ عَمِلَ لِآخِرتهِ كَفاهُ اللهُ مُؤونةَ دُنياه»
[ الرسالة التبوكية: 92]
«ሶስት አባባሎችን ሰለፎች ከፊላቸው ለከፊሉ ፅፈው (ይላ፞ላኳቸው) ነበር ። ሰውየው እልቡ ሰሌዳ ላይ በቅርፅ መልክ ስሎ በእስትንፋሱ ልክ ቢያነባቸው አባባሎቹ የሚገ፞ባ፞ቸውን ሀቅ ከፊሉን እንደተወጣ ይቆጥርለት ነበር፤ እነሱም፦
① ውስጡን ያሳመረ ሰው አላህ ውጩን ያሳምርለታል።
② በአላህና በእሱ መካከል ያለውን ሁኔታ ያስተካከለ ሰው በእሱና በሰዎች መካከል ያለውን ሁኔታ ያስተካክልለታል።
③ ለኣኺራው የሰራ ሰው አላህ የዱንያውን ጣጣ ይበቃዋል።»
«አር ሪሳለቱ አት ተቡውኪያ፞ህ: 92»
https://t.me/Hudhud_Studio/7616
https://t.me/AlFawaedAssalaffiyya
3.0K viewsأبو عبد الله, edited 17:28