Get Mystery Box with random crypto!

ሁድሁድ ስቱዲዮ

የቴሌግራም ቻናል አርማ hudhud_studio — ሁድሁድ ስቱዲዮ
የቴሌግራም ቻናል አርማ hudhud_studio — ሁድሁድ ስቱዲዮ
የሰርጥ አድራሻ: @hudhud_studio
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.51K

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-05-16 17:12:00
قال الإمام ابن رجب في "ذيل طبقات الحنابلة" نقلا عن الإمام الذهبي قوله : «وَمَذْهَبُهُ ـ أي: شيخ الإسلام قدَّس اللهُ رُوحَه ـ تَوْسِعَةُ العُذْرِ للخَلْقِ، وَلَا يُكَفِّرُ أَحَدًا إلا بَعْدَ قِيامِ الحُجَّةِ عَلَيْهِ»

ኢማም ኢብኑ ረጀብ አል ሐንበሊይ የሐንበሊያ ዑለማኦችን ታሪክ ያሰፈረበት "ዘይሉ ጦበቃቲል ሐናቢላ» የተሰኘው ኪታቡ ላይ ከኢማም አዝ ዘሀቢይ ይዞ ኢማም አዝ ዘሀቢይ እንዲህ ማለቱን አውስቷል፦
«ሸይኸል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ـ ነፍሱን አላህ ያፅዳለትና ـ መዝሀቡ፦ የዑዝርን በር ለፍጡሩች ማስፋት ነው። ሑጃ ከቆመበት በኋላ እንጂ ማንንም ሰው አያከፍርምም ነበር»

https://t.me/abuabdillahasselefy
1.5K views14:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 16:19:27 تسجيلات دار الحديث السلفية في  "الحبشة" يسرها ان تقدم لكم هذه المادة الصوتية:
وهي عبارة عن محاضرة بعنوان:– الأخوة في الله والوحدة


لأخينا  الفاضل الداعي إلى الله أبي مقبل أول داود حفظه الله

አንድነት እና ወንድማማችነት
እንድሁም ጓደኝነትን የሚያሻክሩ ነገሮች!!
$በሚል ርዕስ የተደረገ አስተማሪ ገሳጭ መሳጭ የሆነ ሙሓደራ

በኡስታዝ አቡ ሙቅቢል አወል ዳውድ حفظه الله


https://t.me/Hudhud_Studio
http://T.me/Abu_Niemetelah
1.5K viewsedited  13:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 13:43:37

1.4K views10:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 11:55:45
واخوان حسبتهم دروعا فكانوها ولكن للأعادي

للعلامة يحيى بن علي الحجوري حفظه الله
https://t.me/Hudhud_Studio
1.5K viewsedited  08:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 20:38:47
1.6K views17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 20:27:01 • ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ "አል ፈታዋ: 3/229 ـ መጅሙዕ ኢብኑ ቃሲም" ላይ እንዲህ ብሏል:
«እኔ ሁልጊዜ አንድን ሰው በተዕዪን ለይቶ ወደ ኩፍር፣ ወደ ፊስቅና መዕሲያ ማስጠጋትን በጣም አድርገው ከሚቃወሙ ሰዎች የምመደብ ነኝ፤ ይህንንም እኔን የሚያቀማምጡ ሰዎችም ያውቃሉ!! ነገር ግን የታቀረናት ሰው እንደ ሁኔታው አንዳንዴ ካፊር፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ ፋሲቅ ወይም ወንጀለኛ የሚሆንባት ነቢያዊ ሑጃ ሰውዬው ላይ በእርግጥ መቆሙ ከታ፞ወቀ በቀር (ከዚህ ውጭ ሑጃ ሳይቆምበት ካፊር ፋሲቅ ዓሲ    እያ፞ሉ መበየንን አጥብቀው ከሚያወግዙ ዑለማዎች ነኝ)።
አሁንም እኔ ለዚህ ህዝበ ሙስሊም አላህ ስህተታቸውን በእርግጥ ምሯቸዋል በማለት ደጋግሜና አስረግጬ እናገራለሁ!! ስህተቱ ደግሞ ዐቂዳዊም ሆነ አሕካማዊ ጉዳዮችን ያጠቃልላል። ሰለፎች በበርካታ መሳኢሎች ከመለያየታቸውም ጋር ከውስጣቸው አንዱ በሌላው ላይ በኩፍር ወይም በፊስቅ ወይም ደግሞ በወንጀል ይሐክሙ አልነበረም!!»
https://t.me/Hudhud_Studio
1.5K views17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 20:06:38 خذ عقيدتك من الكتاب والسنة الصحيحة
كتبها الشيخ محمد جميل زينو
አቡ ፉደይል "የኹዝ" ደርስ
ክፍክ(7)
المدرس الأخ أبو فضيل عبد الله
الدرس السابع (7) 20 دقيقة
بتاريخ يوم السبت 16 (شوال) 1444
هجرية
https://t.me/+Y2xajeDE7GI1ZGY0
1.4K views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 18:38:27 ሙስጠፋ አሁንም ይሄንኑ አጭበርባሪነት ጭምር ቀጥሎበታል።



https://t.me/Hudhud_Studio
1.4K viewsedited  15:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 13:57:28 ታላቁ የበድር ዘመቻ
                               #9
የእብሊስን ወደ ኋላ መፈርጠጥ የተመለከቱ ሙሽሪኮች
"ሱራቃ ሆይ! ወዴት ነው የምትሸሸው? ወዴት ነው የምትሄደው? ከለላ እንደ ምትሰጠንና መቼም እንደ ማትለየን ቃል ገብተህልን አልነበረምን??" ብለው መጣራት ጀመሩ።
እብሊስም
   {وَقَالَ إِنِّي بَرِيءٌ مِّنكُمْ إِنِّي أَرَىٰ مَا لَا تَرَوْنَ إِنِّي أَخَافُ اللَّهَ ۚ وَاللَّهُ شَدِيدُ الْعِقَابِ}
{እኔ ከእናንተ የጠራሁኝ ነኝ፤ እኔ እናንተ የማታዩትን አያለሁ፤ እኔ አላህን እፈራለሁ፤ አላህም ቅጣተ ብርቱ ነው። አላቸው።}

    [አል_አንፋል:48]

  እብሊስ በዚህ መልኩ ሲያፈገፍግ አቡ ጀህል ወደ ህዝቦቹ በመቀጣጨት ምንም ነገር ሳይፈሩና ሳይሸበሩ በድፍረት እንዲጋደሉ ያነሳሳቸው ቀጠለ። የሙስሊም ወታደሮችንም ያሳንስና ይዝትባቸው ጀመረ። እሱ ግን የሙስሊሞች ጀግኖች አግኝተው እንዳይገሉት ህዝቦቹ ዙሪያውን ከበው ይጠብቁታል። ነገር ግን አስር ጊዜ ቢከበብና ቢጠበቅም በሙስሊሞች ፊት ተዋርዶ ዱንያውም አኼራው ያከሰረበት የሞት ፅዎ ከመጎንጨት አልዳነም።

የዚህ የጀሀነም ውሻ አሟሟት ታላቁ ሰሀብይ ዐብዱረሕማን ቢን ዓውፍ አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና እንደ ሚከተለው ይገልፅልናል……

  "የበድር ቀን በሰፍ ላይ ሳለሁኝ ወደ ቀኜና ግራዬ ስመለከት ሁለት ከአንሷር የሆኑ ታዳጊ ልጆች መሃል አርገውኝ ቆመዋል። አንደኛው ነካ አደረገኝና
“አጎቴ ሆይ! አቡ ጀህል ታቀዋለህ እንዴ?” አለኝ።
“አዎን! ግን የወንድሜ ልጅ ሆይ! ከእሱጋ ምን ጉዳይ አለህ?” አልኩት።
“እኔ የአላህ መልእክተኛﷺ እንደ ሚሳደብ ተነግሮኛል። ነፍሴ በእጁ በሆነችው አላህ ይሁንብኝ; ያገኘሁት እንደ ሆነ ከሁለታችን አጀሉ የደረሰው ሳይሞት ሰውነቴ ከሰውነቱ አይላቀቅም!!” አለኝ። በጣም ተገረምኩኝ። ሌላኛውም ነካ አደረገኝና ተመሳሳይ የሆነ ነገር ጠየቀኝ። ቲንሽም ሳልቆይ አቡ ጀህል በሰዎች መሃል ሲንጎራደድ አየሁት። ጠራኋቸውና ይኸው የምትፈልጉት ሰውዬ ያንን ነው። አልኳቸው። ሁለቱም ተሽቀዳድመው በሰይፋቸው መቱት። አቡ ጀህልም ወድቆ መንፈራገጥ ጀመረ። ከዝያም እየሮጡ ወደ ነብዩﷺ መጥተው ነገሯቸው። «ማንኛችሁ ነው የገደለው?» ሲሏቸው ሁለቱም “እኔ ነኝ የገደልኩት፤ እኔ ነኝ የገደልኩት” አሉ ነብዩﷺ »ሰይፋችሁ ጠርጋችሁታል?» ሲሏቸው “አልጠረግነውም።” አሉ። «አሳዩኝ» አሏቸውና አሳዯቸው። ነብዩﷺ «ሁለታችሁም ገድላችሁታል።» አሏቸው።"

ሙሽሪኮችም ሽንፈታቸው በተረጋገጠላቸው ጊዜ ጓዛቸውንና መጓጓዣቸውን ጥለው ማፈግፈግና መሸሽ ጀመሩ። ጀግኖቹ የኢስላም ወታደሮች ከኋላ እየተከተሉ ከሙሽሪኮች የፈለጉትን እየገደሉ፤ የፈለጉትን እየገረፉ፤ የፈለጉትን አስረው ምርኮኛ አደረጉ።

  ውጊያው ከተጠናቀቀ በኋላ ከፊል ሰዎች ወደ ነብዩﷺ በመምጣት “የንግድ ቅፍለቱን አሁን እንከተለው ምንም ተከላካይ የላቸውም" ሲሏቸው የነብዩﷺ አጎት የነበረውና ከመስለሙ በፊት ከሙሽሪኮች ጎራ የነበረው ዓባስ "ንግዱን መከተል የለብህም ለአንተ አይበጅም" አላቸው። ነብዩﷺ «ለምን?» ሲሉት; "አላህ ቃል የገባልህ ከሁለቱ ጭፍሮች አንዱን ነበር በቃ አንዱን አግኝተሃል" አላቸው። ነብዩምﷺ «በእርግጥም እውነት ብለሃል» ብለውት ቅፍለቱን ከመከተል ተቆጠቡ።

  ከሙስሊሞች በኩል በበድር ዘመቻ ሸሂድ የሆኑት በአጠቃላይ [14] ነበሩ። ስድስቶቹ ከሙሃጂሮች ሲሆኑ ስምንቶቹ ከአንሷር ነበሩ።
    ……በአላህ ፍቃድ ክፍል 10 ይቀጥላል……

    ሐምዱ ቋንጤ
         ከፉርቃን ሰማይ ስር!!

t.me/joinchat/Q0mf35Z6QEmajDQB
680 views10:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 08:31:21 قال الصحابيُّ حذيفةُ بنُ اليمان
‏رضي الله عنهما :
«‏إِيَّاكُمْ والْفِتَنَ، فَلَا يَشْخَصُ لَهَا أَحَدٌ ،
‏فَوَاللهِ مَا يَشْخَصُ فِيهَا أَحَدٌ إِلَّا نَسَفَتْهُ كَمَا يَنْسِفُ السَّيْلُ الدِّمْنَ»

‏ 【 الإبانة - لابن بطة  (٧٥٦) 】

• شَخَصَ: ቀጥ አለ (ተነሳ)
• نَسَفَ: ጠራርጎ ወሰደ
• السيلُ: ጎርፍ
• الدِّمنُ: የእንስሳ ኩስ (ፋንድያ)
https://t.me/AlFawaedAssalaffiyya
https://t.me/abuabdillahasselefy
698 views05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ