ሙስሊም ከመሆናችን ውጭ ሌላ ምን አደረግናቸው?? እስልምናዬን ተምሬ ጌታዬን የማመልክበትን መስጄዴን አታፍርሱ ከማለት ውጭ ምን አደረግናቸው?? { وَمَا نَقَمُوا مِنْهُمْ إِلَّا أَن يُؤْمِنُوا بِاللَّهِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ } [| ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በሆነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡ |] (ሱረቱል-ቡሩጅ ፥ 8) 4.4K views07:43