ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን እና የአዲስ አበባ ዲዛይን እና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አስገንብተው ለጨረታ ያቀረቧቸው የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ጨረታ #አሸናፊዎች_ዝርዝር በነገው ዕለት ማለትም መጋቢት 25/2016 ዓ/ም በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ላይ በይፋ ይወጣል። 13.7K views13:41