የወንጌል ቀዳሚ መልእክቱ፣ "ሥራ " የሚል አይደለም፤ "በክርስቶስ ተሠርቶልሃልና፣ በተሠራልህ እመን" የሚል ነው። ይህን ያመነ ይሠራ ዘንድ የሚገባ የፍቅር ምላሽ አለው። 882 viewsⒷaⒷa, 11:11