2022-05-11 21:14:17
አንዳንድ ሰዋች በህይወታችን ውስጥ የመጓዳታችን ምክንያት ይሆናሉ። በተቃራኒው ደሞ የመኖራችን ምክንያት ናቸው።አንዳንዴ ነገሮችን ከመሸሽ ይልቅ መጋፈጥ ይኖርብናል።ነገሮችን መጋፈጥ መቻል ጥንካሬ ነው። ለነገሮች እጅ አለመስጠት ወንጀለኝነት አይደለም።
ወደኅላ መመለስ ማለት መብራት አያለ በጨለማ ውስጥ እንደመኖር ይቆጠራል።
ወቀሳ
"....በዳይም ተበዳይ፣አስታራቂም ዳኛ፣ህሊናም ልቧናም...ወቃሽ ብቻ ናቸው ይቅርታ እማያውቁ ያለፈውን ትተው የፊት የማያዩ......"
...ይቅርታእማያውቁ... መኖር በወቀሳ መፍትሄ የለውም ችግሩን ካልፈቱት።
".....ባይፃፍልን ፣ባንገናኝ ፣ ባንተወቅ፣ባናወራ፣ ባንስማማ ፣ባንተማመን ፣አብረንባንሆን ፣ ባንለያይ፣ባናረጅ ፣ባንሞት መለያየት ባይኖር መተወወቅ እንዴት ጥሩ ነበር....ከጨለማ ወደ ብርሀን እንጂ ከብርሀን ወደ ጨለማ አይታይም..."
እውነት የሚመስሉ ነገሮች በሙሉ እውነት አይደሉም... መምሰል ከመምሰል አልፎ መሆንን አይሆንም...የቀረው ይቀራል ህይወት ይቀጥላል።
ህመሙን የሚያውቀው ያመመው ብቻ ነው ድሮስ ያልተጎዳ እንዴት ስቃዩ ይገባዋል
"... ሀዘንንም ደስታን ሁሉን አሳልፈን የነገን ባነውቅም ትናንት እና ዛሬም ሁሉም አንዳይነት ነው ። የሆነ ሰዐት ላይ መኖርም ይደክማል።
" አንዳይነት ብሎ ነገር የለም....ከ 2 መንታ አይኖች እንኳን አንደኛው ይለያል...እውነት ነዉ ልብ እኳ ይለያያል።
ሰዋች ስንባል ከንቱ ፍጥረቶች ነን። ከራሳችን አልፎ የፈጠረንን ፈጣሪን የምናማርር። የተሰጠንን የማናውቅ እና በጎደለን ላይ ፈጣሪን የምን ወቅስ። ዛሬን ሣንጨርስ ለነገ የምንጓጓ።
....ችግር ውስጥ ስንሆን ነገን አብዝተን እንናፍቃለን ምክንያቱም ነገ ከዛሬ የተሻለ ነው ብለን ስለምናምን ነው...
@historysharee
@historysharee
@historysharee
@historysharee
757 views18:14