ዘጠነኛውንና አስረኛውን ቀን ትፆሙ ዘንድ እናስታውሳለን:- #ሙሐረም_እሁድ_9 መልዕክተኛው (ﷺ) "አላህ ብሎ መጪው ዓመት ከደረስን ዘጠነኛውን ቀን እንፆማለን።" (ሶሒሕ ሙስሊም 1134) #ሙሐረም_10_ሰኞ መልዕክተኛው (ﷺ) "የዓሹራን ቀንን መፆም የመጪውን ዓመት ኃጢአት ያስምራል ብዬ ከአላህ እከጅላለሁ።" ብለዋል (ሶሒሕ ሙስሊም 1162) አላህ ከሚጠቀሙት ያድርገን! @heppymuslim29 5.3K views*¨*ɯɐɥlǝ*¨*, 19:57