* የቲም ሆነው ተወለዱ፣ ትንሽ ሆነው እናታቸዉን በሞት አጡ። * በቅብብሎሽ በቅርብ ዘመዶቻቸው ቤት አደጉ። * ኑሮን ለማሸነፍ ከእረኝነት እስከ ንግድ ሥራ አገልጋይነት ላይ ተሰማሩ። * በ40 ዓመታቸው ነቢይነትን ተቀበሉ። * በ53 ዓመታቸው ከመካ ወደ መዲና ተሰደዱ። * በ61 ዓመታቸው በድል መካ ገቡ። * በ63 ዓመታቸው ዓለምን ከመሠናበታቸው በፊት ዓለምን በኢስላም ብርሃን አበሩ። * ይህ ሁሉ የሆነው በ23 ዓመታት ዉስጥ ብቻ ነበር። እነሆ ዛሬ 1444 የስደት ዓመታቸው ላይ ነው። የአላህ እዝነት እና ሰላም በርሳቸው ላይ ይስፈን። የኢማን፣ የአማን፣ የበረካ ወርና ዓመት ይሁንልን። @heppymuslim29 3.0K views*¨*ɯɐɥlǝ*¨*, 07:35