በሱሓቦች ግዜ #ሳቢቱል_ቡንያን የተባሉ አሏህን ፈሪ የሆነለ ሰዉ ነበሩ ። 。 #ሳቢቱል_ቡንያን ነብዩ ሙሐመድን ﷺ አልተገናኙም ነበር ።ነገር ግን ነብዩ ሙሐመድን ﷺ በመዲና ለ10 አመት ያክል ከኸደማቸው ከአነስ_ኢብኑዐማሊክ ጋር ተገናኘተዋል። #ሳቢቱል_ቡንያን" አሏህን ተገዢ፣ አሏህ ፈሪ ፣ የእውቀት ባለቤት፣ እንደዚሁም ከሐዲስ ዑለማወች አንዱ ናቸው። "ሳቢቱል ቡንያን" የማይቀረው ሞት ደረሰና ወደ ቀብር በገቡ ግዜ እሳቸው ወደ ለህዱ ያስገባቸው ሰው እንዲህ_አለ ፦ « በአሏህ ይሁንብኝ #እኔ ሳቢቱል ቡንያንን ወደ #ለህዱ ካሰገባኃቸው ቡኃላ ከለህዱ መክደኛ መካከል አንዷ #ዲንጋ ወደ ለህዱ ገባች 。 ከዛም ይቺን ዲንጋይ ለማወጣት ወደ ለህዱ ገባ ስል #ሳቢቱል_ቡንያን ሶላት እየሰገዱ ተመለከትኩ።አብሮኝ ለነበረው ሰው እያየህ ነው ይሄን ነገር አለኩት ??? ሰውየውም በመገረም እረ አሁን ዝምበል አለኝ። 。 ከዛም ለህዱን ካስተካከልን እና ቀብሩን በአፈር ከሞላን ቡኃላ ወደ "ሳቢቱል ቡንያን" #ልጅ ሄድን ለልጅቷም አባትሽ ምንድነው ስራው? በዚች ዱንያ ምንድን ነበር የሚሰራው? ብለን ጠየቅናት #ልጅቷም ምን አይታችሁ ነው? ብላ ጥየቀችን #እኛም የተከሰተውን ነገር ባጠቃላይ ነገርናት ። 。 #ልጅቷም አባቴ ለ50 አመት ያክል የለይል ሶላት ይሰግድ ነበር እንደዚሁም በዚያ ለይልይ > እያለ ዱዓእ ያደርግ ነበር ። ብላ መለሰችላቸው። @heppymuslim29 7.0K views*¨*ɯɐɥlǝ*¨*, 12:17