……………… “የአላህ ፍራቻ አንዳንድ ጊዜ ከምግብና መጠጥ ሁሉ ይከለክለኛል፡፡ የሞትን ጉዳይ ሳስታውስ የዚህች ዓለም ጉዳይ ምንም ሆኖ ይታየኛል፡፡ እንበላለን፣ እንጠጣለን፣ እንለብሳለን፡፡ ያለችን የምድር ላይ ቀናቶች ጥቂት ናቸው፡፡ ከድህነት የሚስተካክል መጥፎ ነገር ምንም የለም፡፡ መላ ቢኖረኝ ኖሮ ምንም መታወስ በማልችልበት መልኩ ይህችን ዓለም መልቀቅን በወደድኩ ነበር፡፡” (ኢማም አሕመድ) @HAYAttuna JOIN 249 views•°• ስሜ ግን ማን ይሆን•°•, 04:35