=> ሰዎች በጩኽት ያልሰሙህን ☞ አላህ በዝምታህ ይሰማሀል ይረዳሀል ምክንያቱም ልብህ ካንተ ይልቅ ለሱ ቅርብ ናትና። => ከሰዎች ዘንድ ፈልገህ ያጣሀውን ☞ ከአላህ ዘንድ ሳትፈልግ ታገኘዋለህ ምክንያቱም አላህ ከምትፈልገው ይልቅ የሚያስፈልግህን ያውቃልና። @HAYAttuna JOIN 287 views•°• ስሜ ግን ማን ይሆን•°•, 18:32