ሴት ሚስት ስትሆን ፦ => ለግማሽ ኢማን ምክንያት ትሆናለች "ያገባ ግማሽ ኢማኑን ሞላ በቀሪው ግማሽ አላህን ይፍራ " [ ነብዩ ﷺ ] ሴት እናት ስትሆን ፦ => ለጀነት መግባት ምክንያት ትሆናለች ".. ጀነት ከእግሮቿ ስር ናት " ይላሉ [ ነብዩ ﷺ ] ( ነሳእይ እብንማጅህ ዘግበውታል ) t.me/hanan_Islamic_paje 40 viewsʜᴀɴᴀɴ ᴀʟ-ʜᴀᴅʀᴀ , 23:31