.....አንዳንዴ ጉዳይ አለኝ ብለህ እየተጣደፍክ ምትሄድበት ቦታ ላይ የሞት ቀጠሮህ እዛ ልሆን ይችላል ። 《عن أبي عزة يسار بن عبد الله الهذلي، عن النبي ﷺ قال: إن الله إذا أراد قبض عبد بأرض، جعل له بها، أو فيها حاجة》 የአላህ መልእክተኛ ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁንና እንዲህ አሉ ፦ {አላህ ሱብሀነሁወተአላ ለአንድ ባሪያ የሆነ ቦታ ላይ ሩሁ እንዲወጣ ሲፈልግ እዛ ቦታ ወይም በዛ ቦታ ውስጥ የሆነ ጉዳይ ያደርግለታል።}} أخرجه أحمد، والترمذي، وابن حبان