(እኛ) ለካብነው ፍቅራችን አመል እያከፋን፤ ለቆለልነው እምነት እልህ እያጋፋን፤ ለልብ ኪዳናችን በጣም ተንቦራቆ እውነት እየሰፋን፤ እንኳን መፈቃቀር መጣላቱም ጠፋን! አብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ) @HAKiKA1 @HAKiKA1 457 viewsአብርሃም ፍቅሬ (የቅዳስ ልጅ), 09:52