ኢየሱስ በአጽናፉ ታሪክ አንድ ጊዜ ብልጭ ብሎ የከሰመ ብርሃን ሳይሆን ብርሃናት ሳይፈጠሩ በፊት ያለ: ብርሃናት ከጠፉ በኅላም የሚኖር ዘላለማዊ ብርሃን ነው! __Alex Zetsaat @Gospel_of_God @Gospel_of_God @Gospel_of_God @Gospel_of_God 1.3K views19:28