ውድ የጎጆ ብሪጅ ሀውሲንግ ታዛቢ እና ተቆጣጣሪ አባላት፣ በመጀመሪያ ከሰኞ ጀምሮ ሀላፊነታችሁን ተወጥታችሁ ላስረከባችሁን ምስጋና እያቀረብን፣ የተወሰናችሁት በተለያየ ምክንያት ማጠናቀቅ ላልቻላችሁ እስከ ነገ ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰአቱ 12:00 ሰዐት ድረስ እንድታጠናቅቁ ስንል እናሳውቃለን:: የሚደወልላችሁም አባላት አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር እንድታደርጉላቸው እናሳስባለን:: እስከ ነገ ያልተደወለላችሁ አባላት ሰኞ ተደውሎላችሁ በቢሮ የምትሰተናገዱ ይሆናል። ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ፡፡ T.me/gojobh 52.9K views09:57