ውድ የሮስካ ሎካል ተመዝጋቢ አባላት በሙሉ እንደሚታወቀው ድርጅታችን የዕጣ ማውጣት መርሀ ግብርን ለማድረግ ቅድመ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ለዕጣ ማውጣቱ ስነ-ስርዓት ታዛቢና ተቆጣጣሪዎች ጥቅምት19 እና ህዳር 11 ቀን 2015 አ.ም የስራ ኃላፊነታቸውን እና በጠቅላላው የሚኖራቸውን ሚና ገለፃ የወሰዱና የሚወክሏቸውን አባላት ስም የተረከቡ መሆኑን እየገለፅን በተሰጣቸው ዝርዝር መሰረት ደውለው ለሚጠይቋችሁ ነገሮች አስፈላገኢውን ትብብር እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። T.me/gojobh 37.1K views12:35