የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
6.62K
የሰርጥ መግለጫ
✍️✍️✍️መሠረታዊ ዓላማችን ✍️✍️✍️
👉የግእዝ ቋንቋን ከወደቀበት ለማንሳት በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ትምህርት መስጠት ነው።
ለአስተያየት እና ጥቆማ @GeeethBot ላይ አድርሱን።
follow on YouTube 👇👇
https://youtube.com/channel/UC0AbE445q7l1pDutVwpw5Ow
follow on
http://tiktok.com/@gebresilasie21
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2022-07-13 12:11:03
164 voters632 views09:11
2022-07-13 11:58:21
160 voters633 views08:58
2022-07-13 11:29:56
667 views08:29
2022-07-13 08:52:14
#ፍትሐ #ነገሥት #አንቀጽ #ሃያ #ዘጠኝ
ስለ አደራ የአደራን ነገር ይናገራል።
√ አደራ አስጠባቂ ከጠባቂ ዘንድ አምኖ የሚያኖራት ገንዘብ ናት።
√ ተሰርቆ የመጣን ገንዘብ ወይም ንብረት እያወቀ በአደራ ለማስቀመጥ የተቀበለ ሰው ቢኖር እጥፍ ያስከፍሉት። የሌባ ዋሻ የቀማኛ ጋሻ ሆኗልና።
√ አደራ ጠባቂ አደራውን እንደ ገንዘቡ አድርጎ መጠበቅ ይገባዋል። እንደ ገንዘቡ አድርጎ እየጠበቀ እያለ በእሳት አደጋ ወይም በተለያየ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች ቢጠፋበት ተጠያቂ አይሆንም።
√ አደራ የተቀበለ ሰው አደራውን በእርሱ ቸልተኝነት ቢያጠፋው መክፈል ይገባዋል።
√ አደራን ጠብቆ መመለስ ለለመደ ነው እንጂ ላልለመደ ሰው መስጠት አይገባም።
√ የመጽሐፍ አደራን ላልተማረ ሰው መስጠት አይገባም። ባለማወቅ የጎታ መክደኛ ሊያደርገው ይችላልና።ወርቃማ ሕግ ነበረንኮ ዛሬ የፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ተብሎ በ106/፻፮/ አንቀጽ ተጽፎልን ...
696 views05:52
2022-07-13 08:43:46
#ፍትሐ #ነገሥት #አንቀጽ #ሠላሳ #ሦስት
ስለ መሸጥና መግዛት ይናገራል።
።።።።።።
√ ከሌባ መግዛት አይገባም
√ እሑድ፣ በጌታ በዓላት እና በእመቤታችን በዓላት መሸጥ መግዛት አይገባም።
√ በአደራ የተሰጠን ነገር መሸጥ አይገባም።
√ ሙቶ ያደረውን፣ የአውሬውን ትራፊ፣ መርዝነት ያላቸውን ፍጥረታት ሥጋን፣ እንዲሁም መርዝነት ያላቸው እፀዋትን መሸጥ አይገባም።
√ መሸጥ እና መግዛት በገዢ እና በሻጭ ፈቃድ ላይ የተመሠረተ ሊሆን ይገባል።
607 views05:43
2022-07-12 23:05:10
2.6K views20:05