#ወልድያ..!
በወልድያ ከተማ ከግንቦት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የስአት እላፊ ገደብ ላይ ማሻሸያ ተደርጓል። በዚህም መሰረት:-
1. ማንኛዉም አገልግሎት ሰጪ የንግድ ድርጅቶች እስከ ምሽቱ 4:00 ሰዓት ብቻ አገልግሎት መስጠት ይችላሉ።
2. ተሽከርካሪዎች ከጧቱ 12:00 ሰአት እስከ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ብቻ ባለው ጊዜ መንቀሳቀስ የተፈቀደ ነዉ።
3. የሰው እንቅስቃሴ በተመለከተ እስከ ከጧቱ 12:00 ሰአት እስከ ምሽቱ 4:00 ብቻ ባለው ጊዜ መንቀሳቀስ እንደሚቻል ተገልጿል።