ፈንድቃ እንዲቆይ ፍቃድ ተሰጠው #FastMereja ይፈርሳል የተባለው ፈንድቃ የባህል ቤት ዛሬ ከባለቤቱ አርቲስት መላኩ በላይ እንድገለፀው "የአዲስ አበባ ከንቲባ ድምጻችንን ሰምተው ፈንድቃን እንድናቆይ ፍቃድ እንደሰጡን ላበስራችሁ ፈልጋለሁ" ብሏል። @fastmereja 4.6K views15:23