በ2014 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ለእያንዳንዳቸው ከሰባት ሚሊየን ስድስት | ፋሲል ከነማ (አፄዎቹ) እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club ™🇦🇹
በ2014 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ለእያንዳንዳቸው ከሰባት ሚሊየን ስድስት መቶ ዘጠና ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ሰባ ሶስት ( 7,696,373 ) ብር እስከ አስር ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሺህ ስምንት መቶ አስራ ዘጠኝ ( 10,994,819 ) ብር ተበርክቶላቸዋል ።
በተጨማሪም ውድድሮቹን በማስተናገድ ላይ ለነበሩት ለአምስቱም ስታድየሞች ለእያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ሚሊዮን ( 2,000,000 ) ብር ተበርክቶላቸዋል ።
#የአፄዎቹ_ቤተሰብ_ይሁኑ
ግሩፕ
@fasilyene
#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው
@fasilkenema_sc_official