አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ሰኞ ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ ያቀናሉ። በፋሲል ከነማ ደጋፊ ባለሀብት ቃል በተገባላቸው መሰረት በፈረንሳይና በግሪክ የተዝናኖት ግዜ ይኖራቸዋል። አሰልጣኝ ስዩም ፋሲል ከነማን በ2013 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን እንዲያነሳ አድርገዋል። #የአፄዎቹ_ቤተሰብ_ይሁኑ ግሩፕ @fasilyene #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው @fasilkenema_sc_official 515 views12:38