ሐምሌ 15 እና 24 ለሚደረጉት እነዚህ ሁለት ጨዋታዎች የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ23 ተጨዋቾች ጥሪ ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል። ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ አራት (4) ተጨዋቾችን አስመርጧል። #ያሬድ_ባዬ #ሱራፌል_ዳኛቸው #በዛብህ_መለዮ #በረከት_ደስታ #የአፄዎቹ_ቤተሰብ_ይሁኑ ግሩፕ @fasilyene #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው @fasilkenema_sc_official 748 views07:00