" በውድድር አመቱ መጨረሻ ጫማውን አይሰቅልም "
የ ሊቨርፑሉ እንግሊዛዊ ሁለገብ ተጫዋች ጀምስ ሚሊነር በውድድር አመቱ መጨረሻ ከ ሊቨርፑል ጋር ያለው ኮንትራት የሚጠናቀቅ ሲሆን ቀያዮቹ አዲስ የውል ማራዘሚያ ኮንትራት እንዳቀረቡለት ተገልጿል ።
የርገን ክሎፕ ስለ ሁነቱ ሲጠየቁ " በክርስትያኖ ሮናልዶ የእድሜ ደረጃ ላይ ሆኖ በአስደናቂ የአካል ብቃት ደረጃ ላይ የሚገኝ ተጫዋች ነው ።
ከ ጀምስ ሚሊነር ጋር ንግግር ጀምረናል ፤ በውድድር አመቱ መጨረሻ ጫማውን አይሰቅልም " ሲሉ ተደምጠዋል ።
Join &Share @FantasyEthiopia