ቶማስ ሙለር እና ባለቤቱ ተከሰሱ ! ጀርመናዊው የ ባየር ሙኒክ የፊት መስመር ተጫዋች ቶማስ ሙለር እና ባለቤቱ ሊዛ በፈረሳቸው ዴቨ ላይ ፈፀሙት በተባለው ድርጊት በእንስሳት መብት ጥሰት መከሰሳቸው ተገልጿል ። ጥንዶቹን ለክስ ያበቃቸው ፈረሳቸውን በህክምና ተፈጥሮአዊ ባልሆነ መንገድ እንድትወልድ ለማድረግ ባደረጉት ጥረት ላይ ጉዳት ከደረሰባት በኋላ የጀርመን የእንስሳት መብት ተሟጋች ፈረሱ ጉዳት አጋጥሞታል በሚል ክስ እንደመሰረተባቸው ተገልጿል ። Join &Share @FantasyEthiopia 3.0K views., 08:59