ሌስተር ሲቲ ነጥብ ጥሏል ! በ ኪንግ ፓወር የተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ ሀያ አምስተኛው ሳምንት ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሌስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2-2 በሆነ ውጤት አጠናቋል ። ቤልጄሚያዊው የሌስተር ሲቲ አማካይ ዩሪ ቴሊማዝ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ላይ የመታቸውን አራት የፍፁም ቅጣት ምቶችን ማስቆጠር ችሏል ። ከ ጥር 2020 በኋላ ሪካርዶ ፔሬራ ለ ሌስተር ሲቲ የመጀመሪያውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ግቡን ማስቆጠር ችሏል ። Join &Share @FantasyEthiopia 1.6K views., edited 18:25