ሌስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ! በ ኪንግ ፓወር የተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ ሀያ አምስተኛው ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያው አጋማሽ ሲጠናቀቅ ሌስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1-1 በሆነ ውጤት አጠናቋል ። የዌስትሀሙ የፊት መስመር ተጫዋች ጃሮድ ቦውን በ 2022 በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ብዙ ግቦችን ያስቆጠረ ተጫዋች ነው ። ጆሮው ቦውን በዘንድሮ የውድድር አመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ከ ሞሀመድ ሳላህ በመቀጠል ቀጥተኛ ብዙ የግብ ተሳትፎ ያለው ተጫዋች ነው ። Join &Share @FantasyEthiopia 1.4K views., edited 17:20